እስካሁን ከሰባት ግዜ በላይ የተኩስ ማቆም ስምምነት ተደርጎ የነበር ቢህንም አንዱም ተከብሮ እንደማይውቅ ነው የሚታወቀው። በአሁኑ ወቅትም በአሜሪካና ሳኡዲ አረቢያ አማካይነት የሁለቱ ጀነራሎች ተወክዮች ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በጂዳ ለውይይት የተቀመጡ ቢሆንም፤ ጦርነቱ ግን እንደቀጠለ ነው፤ ሱዳናውያንም በገፍ ወደ ጎርቤት ገሮች እየተሰደዱ ነው…
እስካሁን ከሰባት ግዜ በላይ የተኩስ ማቆም ስምምነት ተደርጎ የነበር ቢህንም አንዱም ተከብሮ እንደማይውቅ ነው የሚታወቀው። በአሁኑ ወቅትም በአሜሪካና ሳኡዲ አረቢያ አማካይነት የሁለቱ ጀነራሎች ተወክዮች ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በጂዳ ለውይይት የተቀመጡ ቢሆንም፤ ጦርነቱ ግን እንደቀጠለ ነው፤ ሱዳናውያንም በገፍ ወደ ጎርቤት ገሮች እየተሰደዱ ነው…