May 12, 2023 – DW Amharic 

በአዲስ አበባ የሚገኙ የትምህርት ተቋዋማት ለመጭው ዓመት ትምህርት የተማሪዎች ክፍያ እስከ 100% የሚደርስ ጭማሪ ማድረጋቸው በርካታ ወላጆችን አእስቆጥቷል ። የትምህርት እና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የ2016 ዓ.ም የትምህር ቤት ክፍያ ጭማሪ ከወላጆች ጋር በቂ መግባባት ላይ ሳይደርስ ወደ ተግባር መግባት እንደማይቻል ዐሳውቋል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ