May 12, 2023 – DW Amharic 

በአፋር ክልል የትግራይ ክልል አዋሳኝ ሰሜናዊ ዞን ጦርነት ያወደማቸው መሰረተ ልማቶች ወደ መደበኛ ቦታ አለመመለሳቸው ኅብረተሰቡን አረዋል ። በዞኑ በተለይም ከእረብቲ እና አባዓላ ወረዳዎች አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ ነዋሪዎች፦ የችግሩ አሳሳቢነትን ተናግረዋል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ