May 12, 2023 – DW Amharic 

ከመዲና ኻርቱም ለመዉጣት እጅግ አስቸጋሪ እና ፈታኝ ነዉ ብዙ ገንዘብ ሊኖር ይገባል ሲሉ በሱዳን ኻርቱም የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ይናገራሉ። ዜጎች የሃገራቸዉ መንግሥት ባዘጋጀላቸዉ አዉቶቡሶች እየተጫኑ ከከተማዋ እየወጡ ነዉ፤ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን እና ኤርትራዉያን ግን በረሃብ ቤታቸዉ ተዘግቶባቸዉ መዉጫ አተዉ እየተሰቃዩ ነዉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ