ባለፈዉ የጎርጎረሳዉያን 2022 ዓመት በዓለም ዙሪያ የታየዉ የሞት ቅጣት ቁጥር ከዓለፉት አምስት ዓመታት ጋር ሲነጻፀር ከፍተኛ ነዉ ሲል ዓለም አአፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አስታወቀ። በአንድ ዓመት ብቻ በ 20 ሃገራት ዉስጥ 883 ሰዎች በሞት ቅጣት ተገድለዋል፤ በኢራን ብቻ 576 ሰዎች የሞት ቅጣት ተፈፅሞባቸዋል።…
ባለፈዉ የጎርጎረሳዉያን 2022 ዓመት በዓለም ዙሪያ የታየዉ የሞት ቅጣት ቁጥር ከዓለፉት አምስት ዓመታት ጋር ሲነጻፀር ከፍተኛ ነዉ ሲል ዓለም አአፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አስታወቀ። በአንድ ዓመት ብቻ በ 20 ሃገራት ዉስጥ 883 ሰዎች በሞት ቅጣት ተገድለዋል፤ በኢራን ብቻ 576 ሰዎች የሞት ቅጣት ተፈፅሞባቸዋል።…