አዲስ የጤፍ ዝርያ በምርምር መገኘቱን በተመለከተ ስጋታቸውን በጽሑፍ ያቀረቡት የአካባቢ ተፈጥሮ ተቆርቋሪው ዶክተር ሚሊየን በላይ በምርምር ሰበብ በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ጎተራ ይገኙ የነበሩ የስንዴ እና የገብስ ዘሮች ቁጥር መመናመኑን በማስታወስ ጤፍም ተመሳሳይ ዕጣ እንዳይገጥመው ባይ ናቸው። በጤፍ ላይ የሚመራመሩ ባለሙያዎች ምን ይሉ ይሆን?…
አዲስ የጤፍ ዝርያ በምርምር መገኘቱን በተመለከተ ስጋታቸውን በጽሑፍ ያቀረቡት የአካባቢ ተፈጥሮ ተቆርቋሪው ዶክተር ሚሊየን በላይ በምርምር ሰበብ በኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ጎተራ ይገኙ የነበሩ የስንዴ እና የገብስ ዘሮች ቁጥር መመናመኑን በማስታወስ ጤፍም ተመሳሳይ ዕጣ እንዳይገጥመው ባይ ናቸው። በጤፍ ላይ የሚመራመሩ ባለሙያዎች ምን ይሉ ይሆን?…