May 18, 2023 – EthiopianReporter.com
የሕዝብና ቤት ቆጠራ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ይካሄዳል ተባለ
የሕዝብና ቤት ቆጠራ፣ እንዲሁም የግብርና መረጃ ቆጠራ በመጪዎቹ ሦስት ዓመታት ውስጥ እንደሚካሄድ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም. የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 8 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
