May 18, 2023 – EthiopianReporter.com 

ለፓርላማ በቀረበ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለብልፅግና አባላት ሥልጠና ተሰጠ መባሉ ጥያቄ አስነሳ

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም. የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ውስጥ፣ ለብልፅግና የክልል ፓርቲ ጽሕፈት ቤት አባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ድጋፍ መሰጠቱ ተጠቅሶ መቅረቡ በፓርላማ ጥያቄ አስነሳ፡፡  የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ሚያዝያ 8 ቀን…