May 19, 2023 – DW Amharic 

በጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ ኃላፊ ራምሽ ራጃሲንግሃም እንዳሉት ወደ 25 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ወይም ከሱዳን ህዝብ ከግማሽ በላይ የሚሆነው እርዳታ እና ጥበቃ ያስፈልገዋል።ድርጅቱ ሰሞኑን እንዳስታወቀው በሱዳን ለአስቸኳይ ጊዜ ሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 3 ቢሊየን የሚጠጋ ዶላር ያስፈልጋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ