የአውሮፓ ምክር ቤት በዩክሬን ጦርነት ምክንያት ለደረሰው ጉዳት ምዝገባ በይፋ ሊጀምር ነው ። በ18 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰየመው ምክር ቤቱ የጦርነቱን ጉዳት መዝግቦ ማስቀመጥ የሚያስችል ውሳኔ ሲያሳልፍ ቱርክን ጨምሮ ስድስት አባል ሀገራት ግን ለጊዜው ከውሳኔው ራሳቸውን አግልለዋል።…
የአውሮፓ ምክር ቤት በዩክሬን ጦርነት ምክንያት ለደረሰው ጉዳት ምዝገባ በይፋ ሊጀምር ነው ። በ18 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰየመው ምክር ቤቱ የጦርነቱን ጉዳት መዝግቦ ማስቀመጥ የሚያስችል ውሳኔ ሲያሳልፍ ቱርክን ጨምሮ ስድስት አባል ሀገራት ግን ለጊዜው ከውሳኔው ራሳቸውን አግልለዋል።…