የጀርመን የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስቴር አዲስ የተሻሻለዉን የዜግነትና የመኖሪያ ፈቃድ ረቂቅ ሕግን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ጀርመን እያረጀ የመጣዉን የሰራተኛ ኃይሏን ለመተካትና ባለሙያዎችን ለማማለል ከዚሕ ቀደም የነበረዉን የዜግነትና የመኖሪያ ፍቃድ ሕጓን አሻሽላለች።…
የጀርመን የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስቴር አዲስ የተሻሻለዉን የዜግነትና የመኖሪያ ፈቃድ ረቂቅ ሕግን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ጀርመን እያረጀ የመጣዉን የሰራተኛ ኃይሏን ለመተካትና ባለሙያዎችን ለማማለል ከዚሕ ቀደም የነበረዉን የዜግነትና የመኖሪያ ፍቃድ ሕጓን አሻሽላለች።…