15 የመደወላቡ ዩንቨርሲቲ መምህራን በትራፊክ አደጋ ሕይወታቸው አለፈ
15 የመደወላቡ ዩንቨርሲቲ መምህራን ዛሬ ማለዳ ለማስተማር ወደ ሻሸመኔ ካምፓስ በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰው የትራፊክ አደጋ ሕይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡
የሮቤ ከተማ ከንቲባ ንጋቱ ሞቱማ ተሸከርካሪው መንገድ በመሳት በተፈጠረው አደጋ እስካሁን 15 የዩንቨርሲቲው መምህራን ሕይወት ማለፉን ገለጸዋል ሲል ኦቢኤን ዘግቧል፡፡
(አዲስ ማለዳ)
