May 22, 2023 – DW Amharic 

በአሶሳና መተከል ዞኖች አልሚ ባለሀብቶች፣ የተደራጁ ወጣቶችና የአካባቢው ማህበረሰብ በ58ሺ 332 ሄክታር ላይ እንዲያለሙ ፈቃድ መሰጠቱን አብራርተዋል፡፡ 17ሺ ሄክታር ወሰድው ያላለሙ ባለሀብቶች ደግሞ ፈቃዳቸው መሰረዙን አክለዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ