May 25, 2023 – DW Amharic

በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህና ቀጣይ የሽግግር ፍኖተ ካርታ መከናወን ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ለማካሄድ በዝግጅት ላይ መሆኑን የኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ማኀበራት ጉባዔ አስታወቀ።በቅርቡ የተቋቋመው የኢትዮጵውያን ህዝባዊ ማኀበራት ጉባኤ፣ (ኢሕማጉ) በውጭ የሚገኙ 11 የኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ማኀበራትና ስብስቦችን ያቀፈ ነው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ