May 31, 2023 – DW Amharic

በአማራ ክልል አንዳንድ ዞኖች የሚገኙ አርሶ አደሮች የማዳበሪያ እጥረት እንዳጋጠማቸው አመለከቱ። የክልሉ ግብርና ቢሮ በበኩሉ በትራንስፖርት እጥረት መዘግየት ቢኖርም እስካሁን ከታቀደው 9 ሚሊዮን ኩንታል መካከል የ5 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ ግዥ ተፈፅሟ ብለዋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ