June 1, 2023 – DW Amharic 

ባንኮች የኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ ውስጥ ድርሻ መግዛት ብቻ ሳይሆን ሥራ ሲጀምር የማገበያየት ሚና የሚጫወቱ ተቀጥላ ኩባንያዎች እንዲያቋቁሙ ይጠበቃል። በ2016 ሥራ ለሚጀምረው የካፒታል ገበያ አክሲዮን መሸጥ ተጀምሯል። በገበያው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ 25 በመቶ፤ የግሉ ዘርፍ 75 በመቶ ድርሻ ይይዛሉ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ