July 12, 2023 – VOA Amharic

በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) መካከል፣ ባለፈው ጥቅምት ፕሪቶርያ ላይ በተፈረመው የሰላም ስምምነት አተገባበር ላይ ታይተዋል የተባሉ ክፍተቶች ካልተፈቱ፣ ሒደቱን አደጋ ላይ ሊጥለው እንደሚችል አንድ ጥናት አመለከተ።

የአፍሪካ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት፣ አደረግኹት ባለው ክትትል፣ በሰላም ስምምነቱ ይዘት እና ስፋት፣ እንዲሁም በትግበራው ሒደት ላይ የተ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ