July 21, 2023 – VOA Amharic

በኬንያ በዋና ከተማዋ በናይሮቢ  በፖሊስ እና ድንጋይ በወረወሩ ሰልፈኞች መካከል የተወሰኑ  ግጭቶች ቢታዩም፣ አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው ጸረ መንግሥት እንቅስቃሴው እንዲጠናከር ተቃዋሚዎች ያስተላለፉትን ጥሪ ኬንያውያን በአመዛኙ ችላ ብለውታል፡፡

ዛሬ ፖሊሶች ናይሮቢ ውስጥ የተቃዋሚዎች ጠንካራ ይዞታ በሆነውና ኪቤራ በሚባለው የድሆች ሰፈር ተቃዋሚዎች ላይ አስለቃሽ ጋዝና ጥይት ሲተኩሱ  የኤ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ