July 22, 2023 – Konjit Sitotaw
የኢትዮጵያ የስደተኞችና ስደት ተመላሾች አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተስፋሁን ጎበዛይ ከዛሬው ዕለት ጀምሮ ከሃላፊነት መልቀቃቸውን በትዊተር ገጻቸው ባሠራጩት የስንብት ደብዳቤ አስታውቀዋል።
July 22, 2023 – Konjit Sitotaw
የኢትዮጵያ የስደተኞችና ስደት ተመላሾች አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተስፋሁን ጎበዛይ ከዛሬው ዕለት ጀምሮ ከሃላፊነት መልቀቃቸውን በትዊተር ገጻቸው ባሠራጩት የስንብት ደብዳቤ አስታውቀዋል።