በምሥራቅ ሱዳን፣ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አንቶኖቭ አውሮፕላን ተከስክሶ፣ አራት ወታደሮችን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች እንደሞቱ፣ የአገሪቱ ሠራዊት አስታውቋል። አንድ ሕፃን ግን፣ ከአደጋው መትረፉን፣ ሠራዊቱ አክሎ ገልጿል።
አደጋው የደረሰው፣ በአገሪቱ ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል የሚካሔደው ውጊያ፣ 100ኛ ቀኑን በያዘበት ወቅት ነው። ግጭቱ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን አፈናቅሏል።
በሱዳ…