July 26, 2023 – VOA Amharic 

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ፣ ከሦስት ሳምንታት በፊት ተፈጥሮ በነበረው ግጭት፣ ከአካባቢያቸው የተሰደዱ ነዋሪዎች፣ እስከ አሁን አለመመለሳቸውን ገለጹ፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ተፈናቃዮቹ፣ እስከ አሁን ወደ ቀዬአቸው ያልተመለሱት፣ ከሳምንታት በፊት ጥቃት የፈጸሙባቸው ታጣቂዎች፣ በዚያው በግልገል በለስ ከተማ በመኖራቸው እንደኾነ ገልጸዋል፡፡

በጉዳዩ ላይ፣ ከአ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ