July 27, 2023 – VOA Amharic 

በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሥር በሚገኙ አራት ኮሌጆች ውስጥ ያሉ 18 የትምህርት ክፍሎች እንዲዘጉ መወሰኑን፣ የዩኒቨርሲቲው መምህራን ማኅበር አስታወቀ፡፡

የዐማርኛ ቋንቋን ጨምሮ የሌሎች ትምህርት ክፍሎችን መዘጋት የተቃወመው የዐማራ ክልል የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን ማኅበርም፣ “ውሳኔው፥ ፖለቲካዊ ተጽእኖ ያለበት ነው፤” ብሏል፡፡

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በበከሉ፣ “መረጃው ከእውነት …

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ