July 30, 2023 – DW Amharic

ለሁለት ቀናት በሩሲያ ሴንትፒተርቡርግ ከተማ የተካሄደው የሩሲያ አፍሪቃ ጉባኤ ለስድስት የአፍሪቃ ሀገሮች ሩሲያ እህል በነፃ ለማደል ወስናለች።በሌላ በኩል ለቀጠናው የመረጋጋት ምልክት ተደርጋ ስትታይ የቆየችው ኒጄር በመፈንቅለ መንግስት እየታመሰች ነው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ