የዓለም ጤና ድርጅት ለወባ በሽታ መከላከያ የሚኾን ዐዲስ አማራጭ ክትባት ለሕጻናት እንዲሰጥ ፈቀደ።
በእንግሊዝ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የበለጸገው R21/Matrix M የተሰኘው ክትባት፣ በህንድ ሴረም ተቋም የተመረተ ሲሆን፣ በቡርኪና ፋሶ፣ ጋና እና ናይጄሪያ ጥቅም ላይ እንዲውል የዓለም ጤና ድርጅቱ ፈቅዷል።
“በወባ በሽታ ላይ ምርምር በማደርግበት ወቅት ውጤታማ ክትባት እንዲኖር አልም ነበር…
የዓለም ጤና ድርጅት ለወባ በሽታ መከላከያ የሚኾን ዐዲስ አማራጭ ክትባት ለሕጻናት እንዲሰጥ ፈቀደ።
በእንግሊዝ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የበለጸገው R21/Matrix M የተሰኘው ክትባት፣ በህንድ ሴረም ተቋም የተመረተ ሲሆን፣ በቡርኪና ፋሶ፣ ጋና እና ናይጄሪያ ጥቅም ላይ እንዲውል የዓለም ጤና ድርጅቱ ፈቅዷል።
“በወባ በሽታ ላይ ምርምር በማደርግበት ወቅት ውጤታማ ክትባት እንዲኖር አልም ነበር…