October 3, 2023 – VOA Amharic 

ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲቪያ ሪጋ በተካሔደው የዓለም የጎዳና ላይ ውድድር፣ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያየ ርቀት የሻምፒዮናው አሸናፊ ኾነዋል። አትሌት ድርቤ ወልተጂ፣ በአንድ ማይል የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ክብረ ወሰን በመያዝ አሸንፋለች።

አትሌት ድርቤ ወልተጂ፣ በሴቶች አንድ ማይል ርቀት፣ በ4:21:00 በኾነ ሰዓት የዓለምን ክብረ ወሰን በማሻሻል በቀዳሚነት ስታሸነፍ፣ ፍሬ ወይኒ ኀይሉ 4:23:…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ