በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተመድበናል ያሉ ሠራተኞች ላቀረቡት ቅሬታ ምላሽ እንዳላገኙ ለዶቼ ቬለ የተናገሩት ቅሬታ አቅራቢዎቹ “ በፍላጎታቸሁ መሰረት ትመደባላችሁ በተባለው መሠረት ከመረጥነው ክልል ውጪ ቦንጋ ተመድበናል ።ቤተሰብ በሀዋሳ ከተማ እየኖረ ቦንጋ መመደብ ማለት ልጆች ይበተኑ ቤተሰብ ይፍረስ ከማለት ተለይቶ አይታይም ብለዋል ፡፡…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተመድበናል ያሉ ሠራተኞች ላቀረቡት ቅሬታ ምላሽ እንዳላገኙ ለዶቼ ቬለ የተናገሩት ቅሬታ አቅራቢዎቹ “ በፍላጎታቸሁ መሰረት ትመደባላችሁ በተባለው መሠረት ከመረጥነው ክልል ውጪ ቦንጋ ተመድበናል ።ቤተሰብ በሀዋሳ ከተማ እየኖረ ቦንጋ መመደብ ማለት ልጆች ይበተኑ ቤተሰብ ይፍረስ ከማለት ተለይቶ አይታይም ብለዋል ፡፡…