October 10, 2023 – VOA Amharic 

በእስራኤል ጋዛ ግጭት በኢትዮጵያውያንና ቤተ እስራኤላውያን ላይ ስለደረሰው ጉዳት፣ እስከ አሁን ምንም የታወቀ ነገር እንደሌለ፣ በእስራኤል የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ተስፋየ ይታይህ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡

የሮኬት ጥቃቱ ዛሬም ቀጥሏል፤ ያሉት አምባሳደሩ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቤተ እስራኤላውያን፣ ጥቃቱ በደረሰበት አካባቢ በብዛት እንደሚኖሩ ገልጸዋል፡፡

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ