
ቴሌ በአማራ ተያዘ ብለው ዘመቱ። የሀሰት መረጃ የሚሰጡ እነ አብይ። ዘማች ኦ ኤም ኤንና የኦነግ ፌስቡከኛ።የ
አፋር ጨው በአማራ ባለሀብት ተያዘ ብለው ዘመቱ። የሀሰት መረጃ የሚሰጡት ከብሔር ወጥተን በቀጠና እናስብ የሚሉት እነ አብይ ዘጋቢያቸው ኦ ኤም ኤን።
አሁን ስለ ቀይ ባሕር እያወሩ በልማት ባንክ ዘመቱ። የአማራ ባለሐብት ነው ገንዘቡን የሚወስደው ብለው በሀሰት አስዘመቱ። ኃላፊ ቀየሩ።
ንግድ ባንክን በአቤ ሳኖ፣ ገቢዎችን በአዳነች አቤቤ ቀያየሩት። ስለእነዚህ ተቋማት አያወሩም። ዘመድ አዝማድ አጠራቅመውታል። አፍርሰዋቸዋል።
የባሕር በር የምንፈልገው ለኢትዮጵያ አስበን ነው ግን አትበሉን። ቅጥፈት ነው። ምፅዋን ተጠቀሙ ስትባሉ “አማራ ይጠቀምበታል” ብላችሁ አልተዋችሁትም?
