October 19, 2023 – VOA Amharic
እስራኤል፣ በደቡብ ጋዛ በካን ዮኒስ በሚገኝ አንድ መኖሪያ ቤት ላይ ከአየር ባደረሰችው ጥቃት፣ ሕፃናትን ጨምሮ አራት ፍልስጥኤማውያን እንደተገደሉ፣ ሮይተርስ የሐማስ ሚዲያን ጠቅሶ ዘግቧል።
በአየር ጥቃቱ፣ በርካቶች እንደቆሰሉም ታውቋል።
ግጭቱ ከጀመረ አንስቶ፣ 3ሺሕ478 ፍልስጥኤማውያን እንደተገደሉና 12ሺሕ65 ደግሞ እንደቆሰሉ፣ የጋዛ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
እስራኤል፣ ዛሬ ኀሙስ፣ …
