October 22, 2023 – Addis Admas 

ኬንያ በቅርቡ በወደብ ከተማዋ ላሙ  ላይ ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጀርባ እጁ  አሉበት ያለችውን ጃንጋሌ ሁቴይባ የተሠኘውን  ኢትዮጵያዊ እያደነች ነው ። የአልሸባብ አባል በመሆን ፈንጂዎች በተለያዩ የአገሪቱ መንገዶች ላይ በማጥመድ እና በላሙ-ዊቱ-ጋርሰን ጎዳና ላይ ሠላማዊ ሰዎችን በመግደል የሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ ከሚታደነው ኢትዮጵያዊ ሌላ 35 የተለያዩ አገራት ዜጎችም እየተፈለጉ ነው ።
 የአገሪቱ መ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ