October 22, 2023 

በንጥረ ነገሮች ያልበለፀጉ የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄት ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ቁጥጥር ተጀመረ

ሔለን ተስፋዬ – October 22, 2023

በንጥረ ነገሮች ያልበለፀጉ የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄት የሚያስመጡ ድርጅቶች ወደ አገር ውስጥ እንዳያስገቡ ቁጥጥር መጀመሩን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ለኅብረተሰቡ በንጥረ ነገሮች የበለፀጉ የስንዴ ዱቄትና የምግብ ዘይት ላይ መጨመር ከአንድ ዓመት በፊት በአስገዳጅ ደረጃ…