አጋርነታችንን እናሳይ!!!


· ይድረስ ነገ ተራህ ለሆነዉ የአዲስ አበባ ህዝብ አጋርነታችንን እናሳይ!!!
ለዘመናት የቆየዉ የአማራን መዋቅራዊ በደል ይቁም!!!
አማራ በማንነቱ የሚደርስበት የጂምላ እስር ይቁም!!!
.እንዲሁም ተደራጅቶ ተፈጥሮአዊ መብቱን ያስከብር!!!
ያሉ የነቁ የአማራ ልጆች በጂምላ በአገዛዙ ማጎርያ ቤቶች ታጉረዉ ይገኛሉ።
ሁላችንም በቦታዉ በመገኘት ያለንን አጋርነታችንን እናሳይ!