October 25, 2023 

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ7 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ትናንት ጥቅምት 12/2016 ለ7 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡

በዚሁ መሠረት ቦርዱ፦
1. ለፕሮፌሰር ዮናስ ጨቡዴ – በኦርጋኒከ ኮሚስተሪ

2. ለፕሮፌሰር አህመድ ሙስጠፋ – በኮምፒቲሽናል ኬሚስተሪ

3. ለፕሮፌሰር ኑርልኝ ተፈራ – በኬሚካል ኢነጂነሪንግ

4. ለፕሮፌሰር አምቢሳ ቀነዓ – በጄነራል ኢዱኬሽን

5. ለፕሮፌሰር ፈቃዱ ጋሻው – በፊዚክስ

6. ለፕሮፌሰር አበባው ይርጋ – በሀየር ኢዱኬሽን እንዲሁም

7. ለፕሮፌሰር ታደሰ በሪሶ – በአንትሮፖሎጂ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡

በተጨማሪም ቦርዱ፤ ለፕሮፈሰር ሚሊያርድ ደርበው፣ ለፕሮፌሰር አታላይ ዓለም እና ለፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ስለሞን የኢሜሪተስ ፕሮፌሰርነት ደረጃ ሰጥቷል፡፡