November 4, 2023 – Konjit Sitotaw
ባለሽርጡ የጊራና ብርጌድ ፋኖ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር ውህደት ፈፀሙ
ባለሽርጦቹ የጊራ እና አካባቢዉ ላይ ሲንቀሳቀስ የነበረው የጊራና ብርጌድ የፋኖ አደረጃጀት በህልዉናው ዘመቻዉ ላይ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር በአጋርነትነኣ በመናበብ ጎን ለጎን ሲታገል የነበረ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አሁን ደግሞ በአንድነት የአማራን ትግል ወደ ፊት ለማራመድ
ባለሽርጦቹ የጊራና ብርጌድ ፋኖ ከምስራቅ አማራ ፋኖ ጋር ተዋህዶ በምስራቅ አማራ መሪነት አብሮ ለመቀጠል ዛሬ አሳውቀዋል። ዛሬ ይህን የአንድነት መልካም ዜና ይዞ ከመምጣቱም ባሻገር ከሃይቅ ከተማ በስከ ምስራቅ በቅርብ ርቀት የምትገኝዉን ቦከክሳ ከተማን ተቆጣጥሯል።
መረጃው ከምስራቅ አማራ ፋኖ የደረሰን ነው።
