November 21, 2023 – VOA Amharic 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ፣ ለተከታታይ ሦስት ወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው መምህራን ሥራ እንዳቆሙና የዘመኑ የመማር ማስተማር ሒደትም እስከ አሁን እንዳልተጀመረ፣ መምህራንና ወላጆች ለአሜሪካ ድምፅ በስልክ ተናግረዋል።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሓላፊ አቶ አንተነህ በፈቃዱ፣ ችግሩ በሌሎችም አካባቢዎች መኖሩን አምነው፣ በበጀት እጥረት እና በተያያዥ ምክንያቶች የተፈጠረ እንደኾነ ተና…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ