November 22, 2023 – VOA Amharic

ግብፅ ድንበሯን ለመጠበቅ “ሁሉንም እርምጃዎች” ትወስዳለች ሲሉ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሙስጠፋ ማድቡሊ ትናንት ማክሰኞ ለአገሪቱ ምክር ቤት ተናግረዋል፡፡

“ግብፅ የድንበሮቿን ጥበቃ የሚያረጋግጡ እርምጃዎችን ከመውሰድ ወደ ኋላ አትልም”ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ፍልስጤማውያንን ከጋዛ ሰርጥ ወደ ግዛቷ ለማስገባት የሚደረገውን ማንኛውንም ሙከራ እንደማትቀበለው ተናግረዋል፡፡

የእስራኤልና ሐማስ ግ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ