November 26, 2023 – VOA Amharic
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ግዙፍ የተባለ ወረርሽኝ ጋር በመጋፈጥ ላይ ባለችበት በአሁኑ ሰዓት ፣ ፣ የዓለም የጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣ በመባል የሚጠራው በሽታ ሀገሪቱ ውስጥ በግብረ ሥጋ ግንኙነት መተላለፉን ለመጀመሪያ ጊዜ አረጋግጫለሁ ሲል አስታውቋል ። ይሄም በሽታውን ለማስቆም የሚደረገውን ጥረት በእጅጉ ሊያከብደው እንደሚችል የአፍሪካ ተመራማሪዎች አስታውቀዋል ።
የጤናው ድርጅት ሀሙስ …
