December 2, 2023 – DW Amharic 

የሰላም ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም የሦስት ወራት እቅድ አፈፃፀሙን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሲያቀርብ ጋዜጠኞች ከቋሚ ኮሚቴ አባላት የተነሱ የፀጥታ ጉዳይን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎችን ብቻ ታድመው መልሶቹን ሳያደምጡ እንዲወጡ ተደረገ ። ምላሾቹ በዝግ የሚሰጡ መሆናቸውም ተገልጿል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ