በዓለም አቀፍ ደረጃ የኤድስ ተዉሳክን ለማጥፋት የሚደረገዉ ምርምር እንደቀጠለ ቢሆንም እንስካሁን ክትባትም ሆነ ተዉሳኩን ከሰዉነት ማጥፍያ መድሐኒት አለመገኘቱ ተገለፀ ። ይሁንና ዉጤታማ የሆኑ መድሐኒቶች በመኖራቸዉ የብዙዎችን ህይወት መታደግ መቻሉ ተዘግቧል። ይህ የተነገረዉ ዛሬ በዓለም አአፍ ደረጃ ስለኤድስ በታወሰበት እለት ነዉ…
በዓለም አቀፍ ደረጃ የኤድስ ተዉሳክን ለማጥፋት የሚደረገዉ ምርምር እንደቀጠለ ቢሆንም እንስካሁን ክትባትም ሆነ ተዉሳኩን ከሰዉነት ማጥፍያ መድሐኒት አለመገኘቱ ተገለፀ ። ይሁንና ዉጤታማ የሆኑ መድሐኒቶች በመኖራቸዉ የብዙዎችን ህይወት መታደግ መቻሉ ተዘግቧል። ይህ የተነገረዉ ዛሬ በዓለም አአፍ ደረጃ ስለኤድስ በታወሰበት እለት ነዉ…