December 15, 2023 – DW Amharic 

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አከባቢዎች ሰላማዊ ዜጎችን ያልለየ ግድያ በመንግስት ፀጥታ ኃይሎች ይፈጸማል ሲል የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) መንግስትን ወቀሰ ። እንደ ኦነግ መግለጫ ሰላማዊ ዜጎቹ የተለያዩ ስያሜዎች በመሰጠት በጠራራ ጸሃይ ሳይቀር ይገደላሉ ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ