December 16, 2023 – DW Amharic 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን የመንግሥት አመራሮችን ተችተዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በጅምላ እየታፈሱ ነው፡፡ የወጣት ታሳሪ ቤተሰቦች ለዶቼ ቬለ እንዳሉት ወጣቶቹ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የመንግስት አመራሮች በመተቸታቸው ብቻ ለእሥር ተዳርገዋል፤ የግል ንብረቶቻቸውም በፀጥታ አባላት ተወስደውባቸዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ