December 22, 2023 – DW Amharic 

የአፍሪካ ልማት ባንክ አዲስ አበባ በሚገኙ ሠራተኞቹ ላይ ደረሰ ያለውን የዲፕሎማሲ መብት ከለላ ጥሰት ተከትሎ ዓለም አቀፍ ሠራተኞቹን በአስቸኳይ ከኢትዮጵያ እንዲወጡ መወሰኑ ለሌሎች የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ግልጽ ዐሉታዊ መልእክት ያለው መሆኑ ተገለፀ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ