December 24, 2023 – DW Amharic 

በመጀመርያ ዙር 55 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎች ከትግራይ ሐይሎች መሰናበታቸው የተገለፀ ሲሆን፥ እነዚህ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደሰላማዊ ኑሮ ለመመለስ በሚደረግ ጥረት ተሃድሶ ኮምሽን ጨምሮ ሌሎች ተቋማት የገንዘብ፣ ስልጠና እና ሌሎች ድጋፎች እንደሚያደርጉላቸው ቃል ተገብቶላቸው ነበር።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ