December 26, 2023 – DW Amharic

በሐድያ ዞን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ላልተቀጠሩ ሠራተኞች ደሞዝ ይከፍላሉ ሲሉ ነዋሪዎች ወነጀሉ። ነዋሪዎች እንደሚሉት በዞኑ መሥሪያ ቤቶች ሥራ የማይሰሩ፣ የት እንደሚኖሩ የማይታወቅ ግለሰቦች ደሞዝ ይከፈላቸዋል። በዞኑ አንድ ወረዳ ብቻ 19 ሰዎች በሕገ-ወጥ መንገድ ደሞዝ ይከፈል እንደነበር ማረጋገጡን ፖሊስ አስታውቋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ