December 31, 2023 

ከቁልቢ ንግስ ሲመለሱ በኦነግ ሸኔ ተገድለው አስክሬናቸው ተቃጥሏል

መነሻቸውን ከአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ያደረጉ ወደ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ገዳም የንግሰ በዓል ጉዞ በማድረግ አክብረው ሲመለሱ መተሐራ አከባቢ በሚንቀሳቀሱት እራሳቸውን ኦነግ ሸኔ ብለው በሚጠሩ ታጣቂዎች ተተኩሶባቸው ተገድለው አስክሬናቸው በተገደሉበት እንዲቃጠል የተደረጉ ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞቻችን እነዚህ ሲሆኑ ከእነርሱም ጋር አብረው የተጓዙ 13 ኦርቶዶክሳውያን ታግተው እስከአሁን ያሉበት አይታወቁም።

እንግዲህ ኦርቶዶክሳዊ ስትሆን ሞተህ እንኳን አስክሬንህን አቃጥለው እልሃቸውን ይወጡበታል።

© Kune Demelash kassaye -Arba Minch