January 3, 2024 – Konjit Sitotaw

ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች ::
የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:
1- መብረቁ ብርጌድ
2- ጋጠው ብርጌድ እና
3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::
በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል:: ድል ለአማራ ህዝብ!!!
January 3, 2024 – Konjit Sitotaw
ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች ::
የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:
1- መብረቁ ብርጌድ
2- ጋጠው ብርጌድ እና
3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::
በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል:: ድል ለአማራ ህዝብ!!!