January 3, 2024 – Konjit Sitotaw

ደብረብርሃን ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ሆናለች ::

የሰሜን ሸዋ ዋና ከተማ የሆነችውን ደብረብርሃን ነፃ ያወጡት ጀግኖቹ ፋኖዎች:

 1- መብረቁ ብርጌድ

2- ጋጠው ብርጌድ እና

3- አስራት ወልደየስ ሻለቃ ናቸው::

በኦፕሬሽኑ የደብረብርሃን እና የአካባቢው ህዝብ ከፍተኛ ተጋድሎ ፈፅሟል:: ድል ለአማራ ህዝብ!!!