የአውሮጳ ህብረት የውጭ ግንኑነት ቢሮ ትናንት በዚሁ ስምምነት ላይ ባወጣው መገለጫም፤ የሚደረጉ ስምምነቶች የሶማሊያን ሉአላዊነትና የግዛት አንድነት፣ የአፍሪቃ ህብረትን ቻርተርና የመንግስታቱ ድርጅትን መርኆች ከግምት ውስጥ ያስገቡ መሆን አለባቸው ብሏል። እነዚህ መርሆችና ድንጋጌዎች ለአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ቁልፍ መሆናቸውንም አስታውቋል።…
የአውሮጳ ህብረት የውጭ ግንኑነት ቢሮ ትናንት በዚሁ ስምምነት ላይ ባወጣው መገለጫም፤ የሚደረጉ ስምምነቶች የሶማሊያን ሉአላዊነትና የግዛት አንድነት፣ የአፍሪቃ ህብረትን ቻርተርና የመንግስታቱ ድርጅትን መርኆች ከግምት ውስጥ ያስገቡ መሆን አለባቸው ብሏል። እነዚህ መርሆችና ድንጋጌዎች ለአካባቢው ሰላምና መረጋጋት ቁልፍ መሆናቸውንም አስታውቋል።…