ቅሬታ አቅራቢ ተመራቂዎች እንደሚሉት በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ወደ ዎላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው ላለፉት ሁለት ዓመታት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተዋል ፡፡ ወደ ተዛወሩበት ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ በቀድሞው ዩኒቨርሲቲ የተማሩበት ውጤት አብሮ መዛወሩንና ነጥባቸው ተዳምሮ ባለፈው የሐምሌ ወር መመረቃቸውን ገልጸዋል…
ቅሬታ አቅራቢ ተመራቂዎች እንደሚሉት በትግራይ ክልል በነበረው ጦርነት ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ወደ ዎላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው ላለፉት ሁለት ዓመታት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተዋል ፡፡ ወደ ተዛወሩበት ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ በቀድሞው ዩኒቨርሲቲ የተማሩበት ውጤት አብሮ መዛወሩንና ነጥባቸው ተዳምሮ ባለፈው የሐምሌ ወር መመረቃቸውን ገልጸዋል…