January 15, 2024 

አንድ የሱማሊያ ፕሬዝዳንት አማካሪ እንደሆኑ ዘጋርድያን የጠቀሳቸው ባለስልታን እንዳሉት ፕሬዝዳንታችን አብይ አሕመድን ሳዑድ አረቢያ አግኝቶት ከሱማሌላንድ ጋር የባሕር በር ስምምነት ልታደርግ ነው ብሎ ሲጠይቀው ውሸት ነው ብሎ ክዶታል።  ዘ ጋርድያን እንደፃፈው The adviser said the port deal “caught Somalia by surprise”. He claimed Abiy had denied intending to seek sea access through Somaliland when questioned by Mohamud at a summit in Saudi Arabia in November. ሲል አስፍሮታል ።

ዝርዝሩን ከታችኛው ሊንክ ያገኙታል

https://www.theguardian.com/world/2024/jan/13/we-are-ready-for-a-war-somalia-threatens-conflict-with-ethiopia-over-breakaway-region