January 15, 2024 – EthiopianReporter.com 

ኢጋድ የኢትዮጵያና የሶማሌላንድ የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ በተፈጠረው ውዝግብ ላይ ለመወያየት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) የወቅቱ ሊቀመንበር የጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ ኢትዮጵያና ሶማሌላንድ የተፈራረሙትን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ፣ በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል በተፈጠረው ውዝግብና በወቅታዊ የሱዳን ቀውስ ላይ ለመወያየት ልዩ ስብሰባ ጠሩ። የጂቡቲው ፕሬዚዳንት ከኡጋንዳው…